Telegram Group & Telegram Channel
የእኔ ታሪክ ምዕራፍ 2

ክፍል -10

እሽ ቀጥይ ከዛስ ሕዝቅኤል በጣም ለማወቅ ጓጓ። ከዛማ ስለሱ ሰምቼ ጋር አላውቅም። ግን ምናልባት ጥሩ ቦታ ይሆናል ያለው ከእኛ መራቁ ጥሩ ነው ።ግን አላመንኩሽም ሜሪ አንቺስ ታዲያ ከዛ በኋላ ወለድሽ.....እኔማ አንድ ወንድና አንዲት ቆንጆ ሴት ልጆች አሉኝ። ከባለቤቴ ጋር ወደ አሜሪካ ተመለስን ጥሩ ህይወት እየኖርን ነው። ግን ማቲ ትዝ አይልሽም ሕዝቅኤል ፈገግ አለ። ሜሮንም እንደ መሽኮርመም እያደረጋት እውነት ሕዝቄ አንድ ቀን ከሀሳቤ ወጥቶ አያውቅም በህልሜ እንኳን ሳላየው ያደርኩባቸው ቀናት በጣት የሚቆጠሩ ናቸው።
አብርሽስ.....ሰላምስ......ግን ታስታውሱኝ ነበር? ወይስ ከነመፈጠሬ ረስታችሁኛል??? ሜሮን ስለቤተሰቡ ድጋሚ አንስታ ቁስሉን መቀስቀስ ስላልፈለገች ወሬውን በአጭሩ ለመግታት ስትል ሁል ጊዜ ሕዝቄ በተገኘው አጋጣሚ ሁሉ ብቻ ግን ተወው እኛም ያልተነገረ ብዙ መከራን አሳልፈናል። ማለፉ መልካም ነው ትላለች እማዬ። አንተስ ወለድክ አለችው ቀና ብላ እያየችው። አወ አንዲት ቆንጆ ሴት ልጅ አለችኝ አላት ፈገግ ብሎ ድንገት ግን ከ ራቢያ የወለደው ልጅ በአእምሮው መጣ እና አንድ ወንድ ልጅም አለኝ ምናልባት ራቢያ ከነገረችሽ።


አወ ነግራኝ ነበረ። ግን ለምን ዝም አልክ እሱምኮ አባት ያስፈልገዋል። አይ ሜሪ እኔ ለ እሱ አባት ለመሆን የምገባ ሰው አይደለሁም። ራቢያም አትፈልግም ተይው አባቱን አባቴ እያለ ይኑር አላት እዝን ብሎ። በዚህ ቅፅበት አንድ ሰው በር አንኳኩቶ ገባ። ሜሮን ስታየው ደርቃ ቀረች።


ሰላም ዋላችሁ አባባ ቪቪያንን ፈልጌ ነበር። አለ አንገቱን በሀፍረት እንደሰበረ።ሕዝቅኤል ቪቪያንን ስላሳዘናት በአሌፍ ቢያዝንበትም። የመለያየት ሀሳቡ ከሱ ስለመጣ ግን ብዙ ቂም አልያዘበትም።

" ሰ....ሰሚር " አለችው እየተወዛገበች። ሕዝቅኤል ሰሚር የሚለውን ስም ሲሰማ ልቡ ራደ።እንዴ የምን ሰሚር ነው አሌፍ ነው እንጅ.....አላት እየተወዛገበ ወይዘሮ ሜሪ እዚህ ምን ትሰሪያለሽ ? አንተ ራሱ እዚህ ምን ትሰራለህ? ወይ ጉድ ሁለቱም እየተፋጠጡ ነው። ሕዝቅኤል ሁለቱንም አስቀምጧቸው የት እንደሚተዋወቁ ሜሮንን ጠየቃት። የእናቱ ጓደኛ እንደሆነች አጭር መልስ ነገረችው።እናንተስ የት ተዋወቃችሁ አለችው። እየተገረመች የቪቪያን ጓደኛ ነው አላት ፈገግ ብሎ.........ወይ ጉድ ብላ ዝም አለች። አሌፍ እሷን ትቶ ሕዝቅኤልን አባባ ላናግርወት ፈልጌ ነበር ቀን መርጠው ቢነግሩኝ ? በትህትና ጠየቀው። ሕዝቅኤል የአሌፍን ስብዕና ከሁሉም በላይ በጣም ይወድለታል። ምናልባት እምነታቸው ባይለያይ ኖሮ ቪቪያንን ከሱ ውጭ ሌላ አታገቢም ብሎ በከለከላት ነበር። ብቸኛ ጭንቀቱ የ እምነት ልዩነት ነው።



ነገ ከሰዓት አለው አሌፍም ስራ ስላለኝ ልሂድ ብሎ ተሰናብቷቸው ወጣ።

ሕዝቄ ግን ይሔንን ልጅ ከዚህ በፊት አታውቀውም?

ሜሪ ደሞ ብዙ አመት ነውኮ ከ ቪቫ ጋር እንደልጄ ነው የማየው።


አይ አይ ሌላ ቦታ.....

አታወዛግቢኝ የት????



ይቀጥላል ..............
@nibab_lehiwot



tg-me.com/nibab_lehiwot/168
Create:
Last Update:

የእኔ ታሪክ ምዕራፍ 2

ክፍል -10

እሽ ቀጥይ ከዛስ ሕዝቅኤል በጣም ለማወቅ ጓጓ። ከዛማ ስለሱ ሰምቼ ጋር አላውቅም። ግን ምናልባት ጥሩ ቦታ ይሆናል ያለው ከእኛ መራቁ ጥሩ ነው ።ግን አላመንኩሽም ሜሪ አንቺስ ታዲያ ከዛ በኋላ ወለድሽ.....እኔማ አንድ ወንድና አንዲት ቆንጆ ሴት ልጆች አሉኝ። ከባለቤቴ ጋር ወደ አሜሪካ ተመለስን ጥሩ ህይወት እየኖርን ነው። ግን ማቲ ትዝ አይልሽም ሕዝቅኤል ፈገግ አለ። ሜሮንም እንደ መሽኮርመም እያደረጋት እውነት ሕዝቄ አንድ ቀን ከሀሳቤ ወጥቶ አያውቅም በህልሜ እንኳን ሳላየው ያደርኩባቸው ቀናት በጣት የሚቆጠሩ ናቸው።
አብርሽስ.....ሰላምስ......ግን ታስታውሱኝ ነበር? ወይስ ከነመፈጠሬ ረስታችሁኛል??? ሜሮን ስለቤተሰቡ ድጋሚ አንስታ ቁስሉን መቀስቀስ ስላልፈለገች ወሬውን በአጭሩ ለመግታት ስትል ሁል ጊዜ ሕዝቄ በተገኘው አጋጣሚ ሁሉ ብቻ ግን ተወው እኛም ያልተነገረ ብዙ መከራን አሳልፈናል። ማለፉ መልካም ነው ትላለች እማዬ። አንተስ ወለድክ አለችው ቀና ብላ እያየችው። አወ አንዲት ቆንጆ ሴት ልጅ አለችኝ አላት ፈገግ ብሎ ድንገት ግን ከ ራቢያ የወለደው ልጅ በአእምሮው መጣ እና አንድ ወንድ ልጅም አለኝ ምናልባት ራቢያ ከነገረችሽ።


አወ ነግራኝ ነበረ። ግን ለምን ዝም አልክ እሱምኮ አባት ያስፈልገዋል። አይ ሜሪ እኔ ለ እሱ አባት ለመሆን የምገባ ሰው አይደለሁም። ራቢያም አትፈልግም ተይው አባቱን አባቴ እያለ ይኑር አላት እዝን ብሎ። በዚህ ቅፅበት አንድ ሰው በር አንኳኩቶ ገባ። ሜሮን ስታየው ደርቃ ቀረች።


ሰላም ዋላችሁ አባባ ቪቪያንን ፈልጌ ነበር። አለ አንገቱን በሀፍረት እንደሰበረ።ሕዝቅኤል ቪቪያንን ስላሳዘናት በአሌፍ ቢያዝንበትም። የመለያየት ሀሳቡ ከሱ ስለመጣ ግን ብዙ ቂም አልያዘበትም።

" ሰ....ሰሚር " አለችው እየተወዛገበች። ሕዝቅኤል ሰሚር የሚለውን ስም ሲሰማ ልቡ ራደ።እንዴ የምን ሰሚር ነው አሌፍ ነው እንጅ.....አላት እየተወዛገበ ወይዘሮ ሜሪ እዚህ ምን ትሰሪያለሽ ? አንተ ራሱ እዚህ ምን ትሰራለህ? ወይ ጉድ ሁለቱም እየተፋጠጡ ነው። ሕዝቅኤል ሁለቱንም አስቀምጧቸው የት እንደሚተዋወቁ ሜሮንን ጠየቃት። የእናቱ ጓደኛ እንደሆነች አጭር መልስ ነገረችው።እናንተስ የት ተዋወቃችሁ አለችው። እየተገረመች የቪቪያን ጓደኛ ነው አላት ፈገግ ብሎ.........ወይ ጉድ ብላ ዝም አለች። አሌፍ እሷን ትቶ ሕዝቅኤልን አባባ ላናግርወት ፈልጌ ነበር ቀን መርጠው ቢነግሩኝ ? በትህትና ጠየቀው። ሕዝቅኤል የአሌፍን ስብዕና ከሁሉም በላይ በጣም ይወድለታል። ምናልባት እምነታቸው ባይለያይ ኖሮ ቪቪያንን ከሱ ውጭ ሌላ አታገቢም ብሎ በከለከላት ነበር። ብቸኛ ጭንቀቱ የ እምነት ልዩነት ነው።



ነገ ከሰዓት አለው አሌፍም ስራ ስላለኝ ልሂድ ብሎ ተሰናብቷቸው ወጣ።

ሕዝቄ ግን ይሔንን ልጅ ከዚህ በፊት አታውቀውም?

ሜሪ ደሞ ብዙ አመት ነውኮ ከ ቪቫ ጋር እንደልጄ ነው የማየው።


አይ አይ ሌላ ቦታ.....

አታወዛግቢኝ የት????



ይቀጥላል ..............
@nibab_lehiwot

BY ሕይወትን - በገፅ


Warning: Undefined variable $i in /var/www/tg-me/post.php on line 283

Share with your friend now:
tg-me.com/nibab_lehiwot/168

View MORE
Open in Telegram


ሕይወትን በገፅ Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

However, analysts are positive on the stock now. “We have seen a huge downside movement in the stock due to the central electricity regulatory commission’s (CERC) order that seems to be negative from 2014-15 onwards but we cannot take a linear negative view on the stock and further downside movement on the stock is unlikely. Currently stock is underpriced. Investors can bet on it for a longer horizon," said Vivek Gupta, director research at CapitalVia Global Research.

Dump Scam in Leaked Telegram Chat

A leaked Telegram discussion by 50 so-called crypto influencers has exposed the extraordinary steps they take in order to profit on the back off unsuspecting defi investors. According to a leaked screenshot of the chat, an elaborate plan to defraud defi investors using the worthless “$Few” tokens had been hatched. $Few tokens would be airdropped to some of the influencers who in turn promoted these to unsuspecting followers on Twitter.

ሕይወትን በገፅ from hk


Telegram ሕይወትን - በገፅ
FROM USA